11/07/2026
ከአንድ የወንጀል ድርጊት ጋር በተያያዘ ንብረት የሚወረሰው ወይም ለመንግስት ገቢ የሚደረገው በወንጀል ህጉ እና በወንጀል ስ/ስ/ህጉ መሰረት በቅጣት መልክ በመሆኑ ንብረቱ የሚወረሰ መሆን አለመሆኑን ውሳኔ ማግኘት ያለበት በወንጀሉ መዝገብ እንጂ በወንጀል መዝገብ ላይ የተሰጠን ውሳኔ ብቻ መነሻ በማድግ በአዲስ መልክ በሚቀርብ የፍትሐብሄር ክርክር ስላለመሆኑ ።
ቅፅ 24 መዝገብ ቁጥር 1379ዐ8